June 15, 2020
Source: https://tracking.feedpress.it/link/17593/13626968
https://tracking.feedpress.it/link/17593/13626969/amharic_814f48fc-156a-4245-a4d6-e3e7fd7d3731.mp3
ሎሬየት ዶ/ር መላኩ ወረደ በዓለም ምርጥ የተባለ የዘር ባንክ ኢትዮጵያ ውስጥ አቁመዋል። ለካናዳው Unitarian Service Committee (USC/Canada) ገዲብ አማካሪና መሥራች አባል ለሆኑበት Ethio-Organic Seed Action የክብር ጠባቂ ናቸው።