ባለፉት 24 ሰዓት በተደረገው 9,527 የላብራቶሪ ምርመራ 720 ሰዎች በቫይረሱ መያዛቸው ሲረጋገጥ የ14 ሰዎች ህይወት አልፏል። በተጨማሪ በትላንትናው ዕለት 250 ሰዎች አገግመዋል።
በአጠቃላይ በሀገራችን በኮቪድ-19 የተያዙ ሰዎች 13,968 የደረሱ ሲሆን የሟቾች ቁጥር 223 ደርሷል ፤ ከበሽታው ያገገሙ ሰዎች 6,216 ናቸው።

ባለፉት 24 ሰዓት በተደረገው 9,527 የላብራቶሪ ምርመራ 720 ሰዎች በቫይረሱ መያዛቸው ሲረጋገጥ የ14 ሰዎች ህይወት አልፏል። በተጨማሪ በትላንትናው ዕለት 250 ሰዎች አገግመዋል።
በአጠቃላይ በሀገራችን በኮቪድ-19 የተያዙ ሰዎች 13,968 የደረሱ ሲሆን የሟቾች ቁጥር 223 ደርሷል ፤ ከበሽታው ያገገሙ ሰዎች 6,216 ናቸው።