https://www.facebook.com/BBCnewsAmharic/videos/2654082161506335/

Image may contain: text

የኢትዮጵያን ታሪክ የአፍሪካ ታሪክ ማስተማሪያ ሆኖ የቀረበበት መድረክ በየዓመቱ በኒው ኦርሊንስ የአፍሪካ አሜሪካውያን በዓል ይከበራል። የክብረ በዓሉ ዓላማ አፍሪካ አሜሪካውያን ከቅኝ ግዛት ነጻ ሲወጡ ቀደምት አሜሪካውያን ያደረጉላቸውን እርዳታ ለመዘከር ነው። በበዓሉ ላይ በተለያዩ አልባሳት መዋብ እና የአፍሪካን ታሪክ በተለያዩ መንገዶች መንገር ይጠበቃል። በዘንድሮው በዓል ላይ ዴሞንድ ሜላንኮን የተባለው ግለሰብ የኢትዮጵያን ታሪክ እንደ አፍሪካ ታሪክ ማስተማሪያነት ተጠቅሞበታል።

Image may contain: text

የኢትዮጵያን ታሪክ የአፍሪካ ታሪክ ማስተማሪያ ሆኖ የቀረበበት መድረክ3 ነሐሴ 2020

በየዓመቱ በኒው ኦርሊንስ የአፍሪካ አሜሪካውያን በዓል ይከበራል። የክብረ በዓሉ ዓላማ አፍሪካ አሜሪካውያን ከቅኝ ግዛት ነጻ ሲወጡ ቀደምት አሜሪካውያን ያደረጉላቸውን እርዳታ ለመዘከር ነው።

በበዓሉ ላይ በተለያዩ አልባሳት መዋብ እና የአፍሪካን ታሪክ በተለያዩ መንገዶች መንገር ይጠበቃል።

በዘንድሮው በዓል ላይ ዴሞንድ ሜላንኮን የተባለው ግለሰብ የኢትዮጵያን ታሪክ እንደ አፍሪካ ታሪክ ማስተማሪያነት ተጠቅሞበታል።