
Source: https://amharic.voanews.com/a/gebeta-lehager-8-17-2020/5547151.htmlhttps://gdb.voanews.com/4A6942FF-8541-4D78-B012-BA55C570D36F_cx9_cy0_cw90_w800_h450.jpg
ነሐሴ 17, 2020
- መለስካቸው አምሃ

ጠ/ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ
አዲስ አበባ —
ጠ/ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ “ገበታ ለሃገር” የተሰኘ አዲስ ፕሮጀክት መጀመሩን ይፋ አደረጉ። በመጭዎቹ 30ዓመታት ሃገሪቱን በአፍሪካ አህጉር በኃያልነት ከሚጠሩት የመጀመሪያዎቹ ሁለት ሃገሮች አንዷ እንደትሆን እንደሚሰራም ተናገሩ።
ለኢትዮጵያውያንና ለኢትዮጵያ ወዳጆችም ለስኬቱ እንዲረባረቡ ጥሪ አቅርበዋል።
ዝርዝሩን ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።
ገበታ ለሃገር
by ቪኦኤ