August 27, 2020

ባለፉት 24 ሰዓት የ20 ሰዎች ህይወት ሲያልፍ ፤ 1,186 ሰዎች በኮቪድ-19 ተይዘዋል!

ባለፉት 24 ሰዓት በተደረገው 18,060 የላብራቶሪ ምርመራ 1,186 ሰዎች በቫይረሱ መያዛቸው ሲረጋገጥ የ20 ሰዎች ህይወት አልፏል። በተጨማሪ በትላንትናው ዕለት 518 ሰዎች አገግመዋል።

በአጠቃላይ በሀገራችን በኮቪድ-19 የተያዙ ሰዎች 46,407 የደረሱ ሲሆን የሟቾች ቁጥር 745 ደርሷል ፤ ከበሽታው ያገገሙ አጠቃላይ ሰዎች ቁጥር ደግሞ 16,829 ደርሷል።

Image