August 31, 2020Konjit Sitotaw

በኢትዮጵያ በኮቪድ-19 ህይወታቸው ያለፈ ሰዎች ቁጥር ከ800 አለፈ!

ባለፉት 24 ሰዓት በተደረገው 19,364 የላብራቶሪ ምርመራ 1,009 ሰዎች በቫይረሱ መያዛቸው ሲረጋገጥ የ16 ሰዎች ህይወት አልፏል። በተጨማሪ በትላንትናው ዕለት 612 ሰዎች አገግመዋል።

በአጠቃላይ በሀገራችን በኮቪድ-19 የተያዙ ሰዎች 52,131 የደረሱ ሲሆን የሟቾች ቁጥር 809 ደርሷል ፤ ከበሽታው ያገገሙ አጠቃላይ ሰዎች ቁጥር ደግሞ 18,994 ደርሷል።

Image