ባለፉት 24 ሰዓት በተደረገው 24,544 የላብራቶሪ ምርመራ 950 ሰዎች በቫይረሱ መያዛቸው ሲረጋገጥ የ17 ሰዎች ህይወት አልፏል። በተጨማሪ በትላንትናው ዕለት 164 ሰዎች አገግመዋል።
በአጠቃላይ በሀገራችን በኮቪድ-19 የተያዙ ሰዎች 57,466 የደረሱ ሲሆን የሟቾች ቁጥር 897 ደርሷል ፤ ከበሽታው ያገገሙ አጠቃላይ ሰዎች ቁጥር ደግሞ 20,776 ደርሷል።

ባለፉት 24 ሰዓት በተደረገው 24,544 የላብራቶሪ ምርመራ 950 ሰዎች በቫይረሱ መያዛቸው ሲረጋገጥ የ17 ሰዎች ህይወት አልፏል። በተጨማሪ በትላንትናው ዕለት 164 ሰዎች አገግመዋል።
በአጠቃላይ በሀገራችን በኮቪድ-19 የተያዙ ሰዎች 57,466 የደረሱ ሲሆን የሟቾች ቁጥር 897 ደርሷል ፤ ከበሽታው ያገገሙ አጠቃላይ ሰዎች ቁጥር ደግሞ 20,776 ደርሷል።
