September 6, 2020

ባለፉት 24 ሰዓታት በተደረገ 25,158 የላብራቶሪ ምርመራ 1206 ሰዎች በቫይረሱ መያዛቸውን የጤና ሚኒስትር ተናግሯል፡፡

ባለፋት 24 ሰዓታት የ21 ሰዎች ሕይወት አልፏል፤አጠቃላይ የሟቾች ቁጥርን 918 አድርሶታል።

በሌላ በኩል በትናንትናው ዕለት 531 ሰዎች ማገገማቸው የተነገረ ሲሆን ይህም ከበሽታው የገገሙ ሰዎችን ቁጥር 21,307 አድርሶታል፡፡

በአጠቃላይ በኢትዮጵያ በኮሮና ቫይረስ የተያዙ ሰዎች ቁጥር ደግሞ 58,672 ደርሷል፡፡

Image