November 10, 2020

የኦፌኮ መግለጫ

የፖለቲካ ሁኔታው ወደ የእርስ በርስ ውግያ መሸጋገሩ የሃገሪቱን የወደፊት እጣ ፋንታ እጅግ አሳሳቢ ደረጃ ላይ አድርሶታል፤ ሲል የኦሮሞ ፌዴራሊስት ኮንግረስ /ኦፌኮ/ አስታወቀ።

ግጭቶች ቆመው ሁሉም ባለድርሻ አካላት የሚሳተፉበት ድርድር ይጀመር ሲል ኦፌኮ ዛሬ ባወጣው መግለጫ ጠይቋል።

በሰሜን ኢትዮጵያ እየተወሰደ ያለው እርምጃ የሚቆመው በህወሓት ውስጥ ያሉ ወንጀለኞች ለፍርድ ሲቀርቡ ብቻ መሆኑን የኢትዮጵያ መንግሥት ግልፅ አድርጓል። VOA

ዝርዝሩን ከተያያዘው የድምጽ ፋይል ያድምጡ፡

የኦፌኮ መግለጫ

by ቪኦኤ