November 12, 2020 – Konjit Sitotaw
ምክር ቤቱ ዶ/ር ደብረፅዮን ገብረሚካኤልን ጨምሮ በወንጀል የተጠረጠሩ የምክር ቤት አባላትን ያለመከሰስ መብት አነሳ
–
የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ዛሬ ባካሄደው 4ኛ መደበኛ ስብሰባው በወንጀል የተጠረጠሩ የምክር ቤት አባላትን ያለመከሰስ መብት አንስቷል።
–

በዚህም መሰረት፦
- ዶክተር ደብረጸዮን ገብረሚካኤል
- አቶ አስመላሽ ወልደስላሴ
- አቶ አባይ ፀሃዬ
- ዶክተር አምባሳደር አዲስ ዓለም ቤሌማ
- አቶ ጌታቸው ረዳ
- አቶ አፅበሃ አረጋዊ
- አቶ ገብረእግዚአብሄር አርአያ፣ አቶ ታደሰ ሀይሌ፣ ዶክተር መብርሃቱ መለሰ፣ ወይዘሮ ለምለም ሀድጎ፣ አቶ ሀለፎም ግደይ፣ ወይዘሮ መብራት ገብረጊዮርጊስ፣ ወይዘሮ ሙሉ ገብረእግዚአብሄር፣ ወይዘሪት ልእልቲ ፀጋዬ፣ ወይዘሮ ማምት ተስፋይ፣ ወይዘሮ ማነህ አብረሃ፣ አቶ ካልአዩ ገብረህይወት፣ አቶ ሚሊዮን ሀይለስላሴ፣ መምህር በርሄ ዝግታ፣ አቶ ታደለ አሰፋ፣ አቶ ነጋ አሰፋ፣ ወይዘሮ ናፈቁሽ ደሴ፣ ወይዘሮ ሺሻይ ሀብተስላሴ፣ ወይዘሮ አልማዝ አርአያ፣ አቶ አረጋዊ አጽበሃ፣ ወይዘሮ አሰለፈች በቀለ፣ ወይዘሮ አስቴር አማረ፣ አቶ አለምሰገድ ወረታ፣ ዶክተር አብረሃም ሀይሌ፣ አቶ ኪሮስ ወልደሚካኤል፣ አቶ ሽምዬ ገብሬ፣ አቶ ካሳ ጉግሳ፣ ወይዘሮ አበራሽ አድማሱ፣ አቶ ዩሃንስ በቀለ፣ አቶ ዳኛው በለጠ፣ ወይዘሮ ጽወሃብ ታደሰ፣ አቶ ዊንታ ተክሉ፣ አቶ ግርማዬ ሻዲ እና ሌሎችም የህወሓት ላይ የቀረበው ያለመከሰስ መብት የውሳኔ ሀሳብ በሙሉ ድምጽ አጽድቋል።
ግለሰቦቹ የተጠረጠሩበት ወንጀልም ጦር መሳሪያ ይዞ በማመፅ፣ የሀገር መከላከያን በመውጋት እና በሌሎችም ተያያዥ ወንጀሎች ዋና አድራጊነት ነው መሆኑ ታውቋል።–በሌላ በኩል ምክር ቤቱ አቶ ፍቅሩ ገ/ሕይወትን የብሔራዊ ምርጫ ቦርድ አባል አድርጎ ሾሟል። EBC