ሰበር ዜናሕወሐት ወደ መቀሌ የሚያስኬዱ አራት ድልድዮችን አፈረሰ።የመከላከያ ሠራዊት ወደፊት መገሥገሡ ያስጨነቀው ጁንታ፣ በሁሉም አቅጣጫ ወደ መቀሌ በሚወስዱት መንገዶች ላይ የሚገኙ አራት ድ…
ሰበር ዜና
ሕወሐት ወደ መቀሌ የሚያስኬዱ አራት ድልድዮችን አፈረሰ።
የመከላከያ ሠራዊት ወደፊት መገሥገሡ ያስጨነቀው ጁንታ፣ በሁሉም አቅጣጫ ወደ መቀሌ በሚወስዱት መንገዶች ላይ የሚገኙ አራት ድልድዮችን አፍርሷቸዋል።
የተማመነባቸው ከባድ ምሽጎቹ ፈራርሰው፣ በሽሬ መንገድ የደረሰበት ሽንፈት ያንገበገበው ጁንታ፣ በሽሬና በአኩስም መካከል የሚገኘውን አስፓልት በግሬደር ቆፍሮ ወደ ጉድጓድነት ቀይሮታል።
የሕወሐት ጁንታው እስከዛሬ ከፈጸማቸው ወንጀሎች በተጨማሪ ባወደማቸው መሠረተ ልማቶች በቅርቡ ይጠይቅባቸዋል ሲል የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ መረጃ ማጣሪያ ግብረ ሀይል አስታውቋል።
ኢትዮ ኤፍ ኤም የኢትዮጵያውያን
ሕዳር 8 ቀን 2013 ዓ.ም
Source: Link to the Post