የዛሬው የዶ/ር ደብረፅዮን ገ/ሚካኤል የትግርኛ መግለጫ ሲጠቃለል
–
1. በዚህ ጦርነት መቶ በመቶ ከአማራ ልዩ ሃይል ጋር ነው የገጠምነው፣ መቶ ፐርሰት ከኤርትራ ጦር ጋር ነው የገጠምነው፣መቶ በመቶ ከአብይ ጦር ጋር ነው የገጠምነው።
–
2. ምጥጥኑን ስንመለከት አንድ የትግራይ ወታደር ለሁለት ክፍለጦር የሚግጥም ሲሆን ገጥሞም እያሸነፈው ነው።
–
3. አሁን በተደጋጋሚ 72 ሰአት የሚሉት ስለተሸነፉ ነው። እኛ ፈጽሞ ጊዜ ልንሰጣቸው አይገባም።
–
4. ውጭ የምትኖሩ ኤርትራዊያን በተቃውሞ አግዙን ።
–
5. ውሸት እየሰማችሁ አትረበሹ። እያሸነፍናቸው ነው። በተለይ የአድዋና አክሱም መያዝ ብዙ ሰውን አስደንግጧል፣ አትደንግጡ።
–