የዛሬው የዶ/ር ደብረፅዮን ገ/ሚካኤል የትግርኛ መግለጫ ሲጠቃለል

1. በዚህ ጦርነት መቶ በመቶ ከአማራ ልዩ ሃይል ጋር ነው የገጠምነው፣ መቶ ፐርሰት ከኤርትራ ጦር ጋር ነው የገጠምነው፣መቶ በመቶ ከአብይ ጦር ጋር ነው የገጠምነው።

2. ምጥጥኑን ስንመለከት አንድ የትግራይ ወታደር ለሁለት ክፍለጦር የሚግጥም ሲሆን ገጥሞም እያሸነፈው ነው።

3. አሁን በተደጋጋሚ 72 ሰአት የሚሉት ስለተሸነፉ ነው። እኛ ፈጽሞ ጊዜ ልንሰጣቸው አይገባም።

4. ውጭ የምትኖሩ ኤርትራዊያን በተቃውሞ አግዙን ።

5. ውሸት እየሰማችሁ አትረበሹ። እያሸነፍናቸው ነው። በተለይ የአድዋና አክሱም መያዝ ብዙ ሰውን አስደንግጧል፣ አትደንግጡ።