የህወሓት ቅጥረኞች የተዛባ መረጃን የማሰራጨት ተልዕኮን ተቀብለው ወደ ሱዳን ከሸሹ ዜጎቻችን ጋር ተቀላቅለዋልየአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ መረጃ ማጣሪያ
–
የህወሓት ቅጥረኞች የተዛባ መረጃን የማሰራጨት ተልዕኮን ተቀብለው ወደ ሱዳን ከሸሹ ዜጎቻችን ጋር እንደ ተቀላቀሉ ተአማኒ መረጃማግኘቱን የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ መረጃ ማጣሪያ አስታወቀ።
–
ዓለም አቀፍ መገናኛ ብዙሀን እንዲሁም ዓለም አቀፍ ተቋማት ከእነዚህ ቡድኖች የሚቀበሉትን መረጃ በሚገባ እንዲፈትሹ እና እንዲያጣሩ አሳስቧል።
Ethiopia State of Emergency Fact Check
We have received credible intelligence that TPLF operatives have infiltrated refugees fleeing into Sudan to carry out missions of disinformation. We caution media entities & international organizations to thoroughly investigate & verify information they receive.