ምንጭ፦ Wubishet Mulat

የፌደራል ሥርዓት የሚከተሉ አገራት ዝርዝር፡- (ለጠቅላላ ዕውቀት)

No photo description available.

*******

1.አርጀንቲና

2.አውስታራሊያ

3.ኦስትሪያ

4.ቤልጂየም

5.ቦስኒያና ሄርዝጎቪና

6.ብራዚል

7.ካናዳ

8.ኮሞሮስ (የአልጣሽ ፓርክን 2/3ኛ ለማከል ትንሽ የሚቀራት ደሴት)

9.ኢትዮጵ

ያ10.ጀርመን

11. ህንድ

12. ኢራቅ

13.ማሌዢያ

14. ማይክሮኔዥያ (ወደ 2100 የሚደርሱ የተቆራረሱ ደሴቶች ድምር ናት፡፡

እነዚህ ሁሉ ተደምረው መሬታቸው አልጣሽን ነው የሚያህሉት-2700 ካሬ ኪሎሜትር፡፡)

15.ሜክሲኮ

16.ኔፓል

17.ናይጀሪያ

18.ፓኪስታን

19.ሩሲያ

20.ስዊዘርላንድ

21.አሜሪካ- USA

22. ቬንዙዌላ

23.ሴን ኪትስ ና ኔቪስ (የአልጣሽ ፓርክን 1/10ኛ ለመሆን ከ50 ካሬ ኪሎ ሜትር ያላነሰ መሬት የሚጎድላት)

24. የተባበሩት አረብ ኢሜሬትስራሳቸውን ፌደራላዊ የማይሉ ነገር ግን አጥኚና ተመራማሪዎች ፌደራል እያሉ የሚጠሯቸው፤

****

1. ስፔን

2. ደቡብ አፍሪካ

3. ፓሉ (ራሳቸውን ፌደራል ሳይሆን አሐዳዊ ነው የሚሉት፡፡

340 ብጥስጣሽ ደሴቶችን ይዛለች፡፡ እነዚህ ደሴቶች ተደምረው የአገሪቱ አጠቃላይ ስፋቷ 460 ካሬ ኪሎ ሜትር ነው፡፡ የአልጣሽን 1/5ኛ እንኳን የማታህል)

4. ፓፗ ኒው ጊኒ (850 ገደማ ብሐየረሰቦች አሏት፡፡

ራሷን አሐዳዊ የመንግሥት አሥተዳደር እንዳላት ነው የምትገልጸው፡፡

******

የመን፣ሶማሊያንና ደቡብ ሱዳንንም የፌደራል ሥርዓት የሚከተሉ አገራት በሚል ተርታ ሥር የሚያሠፍሯቸው አሉ።