ኢሕአፓ ከምርጫ ቦርድ ዛሬ የእውቅና ሰርተፍኬት አግኝቷል።

ለኢሕአፓ አባላትና ደጋፊዎች በሙሉ፤ በዛሬው ዕለት ምርጫ ቦርድ ባወጣው ማስታወቂያ መሠረት ፓርቲያችን ኢሕአፓ የምርጫ ቦርድን የማጣራት ሂደት ካለፉት የፖለቲካ ፓርቲዎች መሀል በመካተቱ እንኳን ደስ ያለን፣ ያላችሁ ለማለት እወዳለሁ፡፡ ለቀጣዩ ሥራ እንድንበረታ የሁላችሁ ድጋፍ እንዳይለየንም እጠይቃለሁ፡፡

ቆንጂት ብርሃን

(የፓርቲው መሪ)