logo

ጃንዩወሪ 01, 2021

በማይካድራ ከተማ በጅምላ የተገደሉ ሰዎች አስከሬን የቀብር ሥር ስርዓት በአቡ አረጋዊ ቤተክርስቲያን ሲካሄድ

በማይካድራ ከተማ በጅምላ የተገደሉ ሰዎች አስከሬን የቀብር ሥር ስርዓት በአቡ አረጋዊ ቤተክርስቲያን ሲካሄድ

ሀዋሳ — በማይካድራ ጥቃት ቤተሰቦቻቸውን ያጡ ተጎጂዎች ለማኅበራዊና ኢኮኖሚያዊ ቀውስ መዳረጋቸውንና ትኩረት መነፈጋቸውን ተናግረዋል።

ነዋሪዎቹ አሁንም ዋስትና እንደማይሰማቸው ለቪኦኤ አመልክተዋል።

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

በማይካድራ ጥቃት ቤተሰቦቻቸውን ያጡ ተጎጂዎች ይናገራሉ
በማይካድራ ጥቃት ቤተሰቦቻቸውን ያጡ ተጎጂዎች ይናገራሉ

By ቪኦኤ