25/02/2021

This image has an empty alt attribute; its file name is Screenshot_20210225-113435-300x176-1.png

ዶክተር በቃሉ አጥናፉ የባልደራስ ህዝብ ግንኙነት ሀላፊ

* … እነ እስክንድርን በማሰር ትግሉን መጉዳት ይቻላል ማቆም ግን አይታሰብም፤ ምክንያቱም ሰዎችን ማሰር እንጂ ሀሳባቸውን ማሰር አይችልም!

* ይህችን አገርና ህዝብ እያመሱ ያሉት ጥቂት ሰዎች ናቸው በብሄር ፌደራሊዝሙ ተጠቅመው ያለ እውቀትና ብቃታቸው የስልጣን የሀብት ማማ ላይ የወጡና ተስፈኛ የሆኑ አካላት ናቸው ይህን ራሻንና ዩጎዝላቪያን ያፈራረሰ ፌደራሊዝምን የሙጥኝ የሚሉት

* ሰው መመዘን ያለበት  ባለው እሳቤ የእውቀት ደረጃ እንጂ በብሄር መሆን የለበትም ብሎ ባልደራስ በጽኑ ያምናል….

https://www.youtube.com/watch?v=jVljUxVlLb8