March 15, 2021 – Konjit Sitotaw

በአክሱም የጅምላ ግድያ ተፈጽሟል በሚል በፌስቡክ የተሰራጨው መረጃ ስህተት ነው ሲል ዘ ስታር ዘገበ
በትግራይ ክልል የህግ ማስከበር ዘመቸውን ተከትሎ በአክሱም የጅምላ ግድያ ተፈጽሟል በሚል በፌስቡክ የተሰራጨው መረጃ ስህተት ነው ሲል ዘ ስታር አጋለጠ።
ዘ ስታር በእከሱም የጅምላ ግድያ ተፈጽሟል በሚል በፌስቡክ የተሰራጨው መረጃ እና የዘገባው አሰራጮች የተጠቀሙት ምስል ውሸት ነው ሲል በዘገበው ያጋለጠ ሲሆን፤ ይህ አይነቱ የውሸት ዘገባ መሬት ላይ ያለውን እውነት አይቀይረውም ነው ያለው።
በአክሱም የጅምላ ግድያ ተፈጽሟል በሚል የተሰራጨው ምስል በናይጄሪያ ቦኮሃራም እአአ በኖቬንበር 2020 የገደለቸው ሰዎች አስከሬን መሆኑን ነው ዝ ስታር ያጋለጠው።
