March 18, 2021

የአሜሪካው ፕሬዝዳንት ሴናተር ክሪስ ኮንስን ወደ ኢትዮጵያ መላካቸው ተሰማ።

Biden Dispatches Senate Ally to Ethiopia to Address Crisis

Chris Coons to deliver a tough message to Abiy Ahmed.

የደላዌር ሴናተር እና የቢደን የቅርብ አጋር የሆኑት ክሪስ ኮንስ በሰሜናዊ ኢትዮጵያ የትግራይ ክልል የተፈጠረውን ቀውስ ለመፍታት ከኢትዮጵያ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ ጋር ለመገናኘት የዲፕሎማሲ ተልዕኮ ይዘው ወደ ኢትዮጵያ መንቀሳቀሳቸው ፎርይን ፖሊሲ የተሰኘው ድረገጽ ጽፏል።

President Joe Biden is deploying one of his closest allies on Capitol Hill to East Africa to urge an end to the growing conflict in Ethiopia that has already killed thousands and forced hundreds of thousands to flee their homes.

ኮንስ ዛሬ ሐሙስ ወደ ኢትዮጵያ እንደሚጓዙ የሚጠበቅ ሲሆን ፣ ስማቸው እንዳይጠቀስ የፈለጉ የኋይት ሀውስ ከፍተኛ ባለሥልጣን እንዳሉት ከጠቅላይ ሚኒስትር አቢይ እና ከአፍሪካ ህብረት ባለሥልጣናት ጋር ይወያያሉ ብለዋል።

Coons is expected to depart on Thursday for Ethiopia, where he will meet with Abiy and officials from the African Union over several days to discuss the situation in Tigray, according to a senior White House official who spoke on condition of anonymity.

ሴናተር ኮንስ ፎርይን ፖሊሲ ለተሰኘው ድረገጽ በሰጡት መግለጫ የአስተዳደሩን ሥጋቶች የትግራይ ሁኔታ መባባስ በአፍሪካ ቀንድ ሰላምና መረጋጋት አደጋ ላይ ይጥለዋል የሚለውን አባባል እንደሚጋሩ ገልጸዋል ፡፡ ከጠቅላይ ሚኒስትር ዐብይ አሕመድ ጋር ለመገናኘት እና የፕሬዚዳንቱን ጭንቀት ለማስተላለፍ በጉጉት እጠብቃለሁ ብለዋል ፡፡

ሙሉውን ዘገባ ለማንበብ ይህንን ሊንክ ይጫኑ – https://foreignpolicy.com/2021/03/18/biden-chris-coons-senator-ethiopia-tigray-crisis/

Delaware Sen. Chris Coons visits Ethiopia