March 18, 2021

ወረርሽኙ ኢትዮጵያ ከገባ በኋላ ለመጀመሪያ ጊዜ 2 ሺህ 57 ሰዎች በኮቪድ-19 ተያዙ

ወረርሽኙ ኢትዮጵያ ከገባ በኋላ ለመጀመሪያ ጊዜ 2 ሺህ 57 ሰዎች በኮቪድ-19 ተያዙ

Post published:March 18, 2021

ይህም ከተመረመሩት 100 ሰዎች መካከል 26 ሰዎች በቫይረሱ መያዛቸውን ያሳያል

በጽኑ ህሙማን ማዕከል ውስጥም ህክምናቸውን የሚከታተሉ ሰዎች ቁጥርም 600 ደርሷል