March 22, 2021

European Council - Council of the European Union

የአውሮፓ ሕብረት በኤርትራ ባለስልጣናት ላይ ማእቀብ ጣለ

የአውሮፓ ሕብረት ምክር ቤት ዛሬ ባወጣው መግለጫ በሰብዓዊ መብት ጥሰቶች የፈረጃቸው አገሮች ላይ የንብረት ማገድና የባለስልጣናት ጉዞ እገዳ ማድረጉ ተሰምቷ። በዚህም መሰረት በዴሞክራቲክ ሕዝባዊ ሪፐብሊክ ኮሪያ; በቻይና ፣ በሩሲያ፣ በሊቢያ፣ በደቡብ ሱዳንና በ ኤርትራ ላይ ማእቀብ ጥሏል።

አውሮፓ ኅብረት በኤርትራ ውስጥ ለሚፈጸሙ የሰብዓዊ መብት ጥሰቶች ተጠያቂ ነው ባለው የሀገሪቱ ብሄራዊ ጸጥታ መስሪያ ቤት ላይ ማዕቀብ መጣሉን ብሉምበርግ ዘግቧል። የተቋሙ አመራሮች ላይ የውጭ ጉዞ እገዳ እና ተቋሙ በውጭ የሚገኝ ገንዘቡን እንዳያንቀሳቅስ ማዕቀብ የተጣለበት፣ ለዘፈቀደ እስር፣ ከፍርድ ቤት ትዕዛዝ ውጭ ለሚፈጸሙ ግድያዎች፣ ለሰዎች መሰወር እና ለግርፋት ተጠያቂ ነው በሚል ነው።

እ.ኤ.አ. ዲሴምበር 7 ቀን 2020 በተቋቋመው የአውሮፓ ህብረት ዓለም አቀፍ የሰብአዊ መብቶች ማዕቀፎች ስር የተዘረዘሩት ግለሰቦች እና አካላት በአውሮፓ ህብረት ውስጥ የንብረት ማገድ ይደረግባቸዋል ፡፡ በተጨማሪም የተዘረዘሩት ግለሰቦች ለአውሮፓ ህብረት የጉዞ እገዳ ይደረግባቸዋል ፡፡ በአውሮፓ ህብረት ውስጥ ያሉ ሰዎች እና አካላት ለተዘረዘሩት በቀጥታም ሆነ በተዘዋዋሪ ገንዘብ እንዳያገኙ የተከለከሉ ናቸው ፡፡ ይላል መግለጫው

The violations targeted today include the large-scale arbitrary detentions of, in particular, Uyghurs in Xinjiang in China, repression in the Democratic People’s Republic of Korea, extrajudicial killings and enforced disappearances in Libya, torture and repression against LGBTI persons and political opponents in Chechnya in Russia, and torture, extrajudicial, summary or arbitrary executions and killings in South Sudan and Eritrea.

Under the EU Global Human Rights Sanctions Regime established on 7 December 2020, the listed individuals and entities are subject to an asset freeze in the EU. In addition, listed individuals are subject to a travel ban to the EU. Moreover, persons and entities in the EU are prohibited from making funds available, either directly or indirectly, to those listed.

The Council today decided to impose restrictive measures on eleven individuals and four entities responsible for serious human rights violations and abuses in various countries around the world. Together with the listing of four Russian individuals earlier this month, these 15 designations are part of the first broader package of listings under the EU Global Human Rights Sanctions Regime. The sanctions signal the EU’s strong determination to stand up for human rights and to take tangible action against those responsible for violations and abuses.

The relevant legal acts, including the names of the persons and entities concerned, have been published in the Official Journal.