March 26, 2021Konjit Sitotaw


Image

የቀድሞው የአፍሪካ ጉዳይ ረዳት ሚኒስትር አምባሳደር ቲቦር ናዢ በትዊተር ገጻቸው ላይ እንዳስታወቁት የኢትዮጵያ ዘላቂ ሰላም የሚመጣው ከዋሽንግተን ከብራሰልስ ከቤጂንግ አልያም ከአፍሪካ ህብረት አይደለም ።

Peace in Ethiopia will not come from Washington, Brussels, Beijing or the AU – but from the Ethiopian people and leaders – all of them — Tibor P. Nagy Former Assistant Secretary of State for African Affairs – US Ambassador to Guinea and Ethiopia,

የኢትዮጵያ ዘላቂ ሰላም የሚመጣው በራሷ ዜጎች እና መንግስት የተቀናጀ ስራ እና ቁርጠኝነት እንጂ ከዋሽንግተን : ከብራሰልስ : ከቤጂንግ አልያም ከአፍሪካ ህብረት አይደለም:: የኢትዮጵያን ሰላም ማምጣት የሚችሉት የኢትዮጵያ ሕዝብና መሪዎቹ ብቻ ናቸው።

–  የቀድሞው የአፍሪካ ጉዳይ ረዳት ሚኒስትር አምባሳደር ቲቦር ናዢ የጻፉ ሲሆን አያይዘውም የሚከተለውን አስፍረዋል።

– በሁሉም ጎኖች / ግንባሮች ላይ ወዲያውኑ የተኩስ ማቆም;

– ለተዋጊዎች ጊዜያዊ ምህረት; በህወሃት መሪዎች  ክስ የመመስረት አማራጭ;

– ህወሓት አዳዲስ መሪዎችን እንዲመርጥ እና በሰኔ ወር ምርጫ እንዲወዳደር ያድርጉ

– ሁሉንም የኤርትራ ኃይሎች አሁን ማውጣት;

– ተፈጸመ በተባሉ ሁሉም የጭካኔ ድርጊቶች ላይ እምነት የሚጣልበት / ገለልተኛ ምርመራ 

Image

Tibor Nagy

@TiborPNagyJr

#EthiopiaNeedsPeaceNow.

As Gandhi said: “an eye for an eye only ends up making the whole world blind.” Peace in Ethiopia will not come from Washington, Brussels, Beijing or the AU – but from the Ethiopian people and leaders – all of them!

5:39 PM · Mar 25, 2021

905 667 Copy link to Tweet