Skip to content
ከኢሕአፓ የድጋፍ አስተባባሪ ኮሚቴ (ኢድአኮ) የስብሰባ ጥሪ
ሰላም ለሁላችሁም በዚህ ስብሰባ ላይ የአገራችን ተጨባጭ ሁኔታን የብሄር ተኮር ግድያና መፈናቀልን በተመለከተ ሰፊ ውይይት ይደረጋል ::
በዚህ ውይይት ላይ በመሳተፍ ወገናዊ አስተያየቶን እንዲቸሩ በአክብሮት ተጋብዘዋል::
ይህንንም መልክት ለሌሎች በማድረስ እንዲተባበሩን በአክብሮት እንጠይቃለን::
Share this:
Telegram
WhatsApp
Tweet
Like this:
Like
Loading...
%d