የመሥሪያ ማገናኛዎች

ወደሚቀጥለውዝጋልኝወደቀደመውወደሚቀጥለው

Print Options:

ይሠረዝPrintLink has been copied to clipboardlogo-print

ቋንቋዎች Learning English

የኬንያታ የኢትዮጵያ ቆይታና ሌሎች ተያያዥ ጉዳዮች

ጁን 09, 2021


ቢል ለኔ ስዩም የጠቅላይ ሚኒስትር ጽ/ቤት ፕሬስ ክፍል ኃላፊ
ቢል ለኔ ስዩም የጠቅላይ ሚኒስትር ጽ/ቤት ፕሬስ ክፍል ኃላፊ

አጋሩ

አስተያየቶችን ይዩ

Print አዲስ አበባ — 

በኢትዮጵያ የአንድ ቀን ጉብኝት ያደረጉት የኬንያው ፕሬዚዳንት ኡሁሩ ኬንያታ ከጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ ጋር በልዩ ልዩ ጉዳዮች ላይ መነጋገራቸው ተገልጿል።

በትግራይ ክልል ያለውን ሁኔታ በተመለከተ የተደረገ ውይይት ስለመኖሩ ግን ዛሬ በኢትዮጵያ ጠቅላይ ሚኒስትር ጽ/ቤት በተሰጠው ጋዜጣዊ መግለጫ ላይ አልተገለጸም።

ዝርዝሩን ከተያያዘው የድምጽ ፋይል ያድምጡ፡፡

የኬንያታ የኢትዮጵያ ቆይታና ሌሎች ተያያዥ ጉዳዮች

please wait

Embedshare

የኬንያታ የኢትዮጵያ ቆይታና ሌሎች ተያያዥ ጉዳዮች

by ቪኦኤ EmbedshareThe code has been copied to your clipboard. The URL has been copied to your clipboard


No media source currently available0:003:510:00 ቀጥተኛ መገናኛ

ብቅ ባይ መስኮት የድምፅ መስምያ

Newest