የባህር ዳር ከተማ ጤና መምሪያ ኃላፊ አቶ አስማማው ሞገስ የግንዛቤ ሥራዎች ባለመጠናቀቃቸው ዘመቻው በባህርዳር እንዳልተጀመረ ጠቅሰው፣ በሚቀጥሉት 2 ቀናት የክትባት ዘመቻው ይጀመራል ብለዋል፡፡ በአማራ ክልል ክትባት ከተጀመረበት ጊዜ አንስቶ ከ5 ሚሊዮን በላይ ሰዎች የኮቪድ መከላከያ ክትባት ፡መውሰዳቸውን የክልሉ ጤና ቢሮ አስታውቋል።…
የባህር ዳር ከተማ ጤና መምሪያ ኃላፊ አቶ አስማማው ሞገስ የግንዛቤ ሥራዎች ባለመጠናቀቃቸው ዘመቻው በባህርዳር እንዳልተጀመረ ጠቅሰው፣ በሚቀጥሉት 2 ቀናት የክትባት ዘመቻው ይጀመራል ብለዋል፡፡ በአማራ ክልል ክትባት ከተጀመረበት ጊዜ አንስቶ ከ5 ሚሊዮን በላይ ሰዎች የኮቪድ መከላከያ ክትባት ፡መውሰዳቸውን የክልሉ ጤና ቢሮ አስታውቋል።…