November 30, 2022 – DW Amharic 

የጀርመን የሀገር ውስጥ ጉዳይ ሚኒስትር እንደተናገሩት በታሰበው ማሻሻያ ጀርመን አምስት ዓመት የኖሩና ለዜግነት አስፈላጊ የሆኑ መስፈርቶችን ያሟሉ የውጭ ዜጎች ለጀርመን ፓስፖርት ማመልከት ይችላሉ። ከኅብረተሰቡ ጋር ለመዋሃድ አስፈላጊ የሆኑ ሂደቶችን ቀድመው ማጠናቀቅ የቻሉ ደግሞ፣ በልዩ ሁኔታ፣ በሦስት ዓመት የጀርመን ፓስፖርት ሊሰጣቸው ይችላል።…

… ሙሉውን ለማየት ወይም ለማንበብ እዚህ ላይ ይጫኑ