January 1, 2023 – DW Amharic 

የኢትዮጵያ ጤና ሚኒስቴር በቀጣይ ስምንት ዓመታት ውስጥ ኮሌራን ከሀገሪቱ የማጥፋት ዕቅዱን ከሰሞኑ ይፋ አድርጓል። እንዲህ ያለው ዕቅድ መኖሩ አዎንታዊ ቢሆንም ተግባራዊነቱን የሚፈታተኑ ዘርፈ ብዙ ጉዳዮች መኖራቸውን ዶቼ ቬለ ያነጋገራቸው የህክምና ባለሙያዎች ይናገራሉ።…

… ሙሉውን ለማየት ወይም ለማንበብ እዚህ ላይ ይጫኑ