በደቡብ ክልል ሀላባ ዞን ተንሰራፍቷል ያሉትን የሙስና ተግባር መንግሥት መርምሮ አስቸኳይ እርምጃ እንዲወስድ ሲሉ የዞኑ ተወላጆች በሰላማዊ ሠልፍ ጠየቁ ፡፡ ከዞኑ እንደመጡ የሚናገሩት ሠልፈኞቹ ‹‹ አንዳንድ የዞኑ አመራሮች የከተማ ቦታ እየተቀራመቱ ፣ የመንግሥትና የቀበሌ ቤቶችን በራሳቸውና በዘመዶቻቸው ሥም እያዛወሩ ይገኛሉ ›› ብለዋል ፡፡…
በደቡብ ክልል ሀላባ ዞን ተንሰራፍቷል ያሉትን የሙስና ተግባር መንግሥት መርምሮ አስቸኳይ እርምጃ እንዲወስድ ሲሉ የዞኑ ተወላጆች በሰላማዊ ሠልፍ ጠየቁ ፡፡ ከዞኑ እንደመጡ የሚናገሩት ሠልፈኞቹ ‹‹ አንዳንድ የዞኑ አመራሮች የከተማ ቦታ እየተቀራመቱ ፣ የመንግሥትና የቀበሌ ቤቶችን በራሳቸውና በዘመዶቻቸው ሥም እያዛወሩ ይገኛሉ ›› ብለዋል ፡፡…