March 2, 2023 – DW Amharic 

በዎላይታ ዞን የሚንቀሳቀሱ ሁለት ተቃዋሚ ፓርቲዎች የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ በዎላይታ በተካሄደው ህዝበ ውሳኔን ላይ ያሳለፈው ውሳኔ «ተገቢና ታሪካዊ» ነው አሉ። ቦርዱ ህዝበ ውሳኔው ማጭበርበር ታይቶበታል ሲል በድጋሚ እንዲካሄድ መወሰኑን የደገፉት የዎላይታ ብሔራዊ ንቅናቄ ዎብን እና የዎላይታ ህዝብ ዴሞክራሲያዊ ግንባር ዎህዴግ ናቸው።…

… ሙሉውን ለማየት ወይም ለማንበብ እዚህ ላይ ይጫኑ