March 4, 2023 – DW Amharic 

የኦሮሚያ ክልላዊ መንግስት የክልሉን ሕዝብ ተጠቃሚ ያደርጋል ያለውን አስተዳደራዊ አደረጃጀቶችን እና አሠራሮችን በመዘርጋት ላይ መሆኑን በማስረዳት 21ኛ የክልሉ ዞን እንዲመሰረት ውሳኔ ማሳለፉ የተሰማው በዚሁ ሳምንት ነበር ። ይህንን ውሳኔ ተከትሎ በጉጂ ዞን በዚህ ሳምንት የሰው ሕይወትም ያለፈበት የተቃውሞ ሰልፍም መደረጉ ይታወሳል፡፡…

… ሙሉውን ለማየት ወይም ለማንበብ እዚህ ላይ ይጫኑ