March 6, 2023 

የአዲስ አበባ የሰላምና ፀጥታ ቢሮ በጎ ፈቃደኛ ወጣቶችን አሰልጥኖ መረጃ በማቀበልና በመሰል ስራ ለከተማዋ ሰላም እንዲሰማሩ አድርጊያለሁ ብሎ ነበር ፡፡

ይሁንና ወጣቶች የምንሰጣቸውን መረጃዎች የፀጥታ ሀይሎች ለግል ጥቅም እያዋሉት ነው ይላሉ፡፡ በዚህም በተደራጀ መንገድ ወንጀል እንዲፈፀም ምክንያት ሆኗል ይላሉ፡፡

የአዲስ አበባ ፖሊስ በበኩሉ በፀጥታ መዋቅሩ የስነ ምግባር ችግር ያለባቸው ካሉ አፀዳለሁ የሚል ምላሽ ሰጥቷል፡፡

ወጣቶች የምንሰጣቸውን መረጃዎች የፀጥታ ሀይሎች ለግል ጥቅም እያዋሉት ነው አሉ

by ሸገር 102.1FM(ShegerFM) | Mixcloud