በአፍሪቃው ቀንድ አካባቢ የሚደጋገመው ድርቅ ባለፉት ሦስት ዓመታት ደግሞ ተጠናክሮ በሰውም በእንስሳትም ላይ ከፍተኛ ጉዳት ማድረሱን ቀጥሏል። ቆላማውን አካባቢ በተቀናጀ ስልት በድርቅ ተደጋግሞ ከመጎዳት መከላከል እንደሚቻል የደን እና የተፈጥሮ አካባቢ ተመራማሪዎች ይናገራሉ።…
በአፍሪቃው ቀንድ አካባቢ የሚደጋገመው ድርቅ ባለፉት ሦስት ዓመታት ደግሞ ተጠናክሮ በሰውም በእንስሳትም ላይ ከፍተኛ ጉዳት ማድረሱን ቀጥሏል። ቆላማውን አካባቢ በተቀናጀ ስልት በድርቅ ተደጋግሞ ከመጎዳት መከላከል እንደሚቻል የደን እና የተፈጥሮ አካባቢ ተመራማሪዎች ይናገራሉ።…