March 10, 2023 – DW Amharic

በቡታጅራ ፍርድ ቤት ሳይቀርቡ እስር ላይ ለሚገኙ ሰዎች መፍትሔ ለመሻት ጠበቆች ጥረት እያደረጉ ነው። ከጉራጌ የክልልነት ጥያቄ ጋር በተያያዘ በአዲስ አበባ የታሰሩ ቡታጅራ ተወስደዋል። የመንግሥት እርምጃ የዞኑን ነዋሪዎች ለሐዘን ዳርጓል። የታሰሩት የዞኑ ምክር ቤት አባል ወይዘሮ ጠጄ ደነቀ ወንድም “በብሔር እየተለየ የምንመታበት አገር ሆኗል” ይላሉ…

… ሙሉውን ለማየት ወይም ለማንበብ እዚህ ላይ ይጫኑ