
አማራ ሚዲያ ማዕከል / Amara Media Center
የአማራ ተማሪዎች ማህበር (አተማ) በድሬድዋና ዋቻሞ ዩኒቨርሲቲዎች በአማራ ተማሪዎች ላይ እየደረሰ ነው ያለውን በደል በተመለከተ መግለጫ አውጥቷል።
1ኛ) በድሬድዋ ዩኒቨርሲቲ በመማር ላይ እያሉ የታሰሩ የአማራ ተማሪዎች ያለምንም ቅድመ ሁኔታ እንዲፈቱ እና ወደ ትምህርት ገበታቸው እንዲመለሱ።
2ኛ) በቤተ-ክርስቲያን እና መስጊድ ተጠግተው የሚገኙ ከ400 በላይ የሚሆኑ የአማራ ተማሪዎች በአስቸኳይ ወደ ትምህርት ገበታቸው እዲመለሱ።