March 15, 2023 – DW Amharic

በአዲስ አበባ የጤፍ ዋጋ ከፍተኛ ጭማሪ ማሳየቱን ሸማቾች፣ ነጋዴዎች እና የወፍጮ ቤት ባለቤቶች ይናገራሉ። አንድ የአዲስ አበባ ነዋሪ ጤፍ “የትም ቦታ ላይ ጨምሯል ነው እንጂ ቀንሷል የሚባል ነገር የለም” ሲሉ ለዶይቼ ቬለ ተናግረዋል። የነዋሪዎችን አቅም ከተፈታተነው የዋጋ ጭማሪ ባሻገር በገበያው የተከሰተው የጤፍ እጥረትም ሌላ ችግር ነው።…

… ሙሉውን ለማየት ወይም ለማንበብ እዚህ ላይ ይጫኑ