March 17, 2023 – DW Amharic 

በትግራይ ጤና ቢሮ ገለፃ መሠረት ሙሉ በሙሉ ከወደሙ የጤና ተቋማት ውጭ የተቀሩትን ወደ መደበኛ የጤና አገልግሎት ለመመለስ ጥረት እየተደረገ ይገኛል።በመድኃኒትና የሕክምና ቁሳቁስ አቅርቦት በኩል መሻሻሎች ቢኖሩም ከፍላጎት አንፃር ግን አሁንም ብዙ እንደሚቀር የክልሉ ጤና ቢሮ ይገልፃል። አሁንም ቢሆን የሕክምና ግብአቶች አቅርቦት ውሱንነት አለ ይላል።…

… ሙሉውን ለማየት ወይም ለማንበብ እዚህ ላይ ይጫኑ