ሕወሓት፣ የኤርትራ ሰራዊት፤ የአማራ ልዩ ኃይልና መከላከያ በአሜሪካን አረመኔ ተብለው ተወገዙ

March 21, 202

አንቶኒ ብሊንከን የ2022 የአሜሪካንን አለም አቀፍ የሰብዐዊ መብት ሪፖርት ይፋ ያደረጉ ሲሆን በንግግራቸው የኢትዮጵያ ብሄራዊ መከላከያ ሰራዊት አባላት፣ የኤርትራ መከላከያ ሰራዊት፣ የአማራ ሃይሎች እና የህዝባዊ ወያነ ሓርነት ትግራይ ሃይሎች አሰቃቂ ወንጀል መፈጸማቸውን አረጋግጫለሁ ። እነዚህን አረመኔያዊ ድርጊቶች አወግዛለሁ ብለዋል ። በቀጥታ ስርጭት የተላለፈውን መግለጫ ይመልከቱት

War crimes committed by all parties in Ethiopia’s Tigray conflict, Blinken says

ተጨማሪ ይመልከቱ 

https://minilik-salsawi.blogspot.com/2023/03/watch-live-war-crimes-committed-by-all.html

Tweet

Secretary Antony Blinken

@SecBlinken

United States government official

I determined that members of the Ethiopian National Defense Forces,

Eritrean Defense Forces, Amhara forces, and Tigray People’s Liberation

Front forces committed atrocity crimes. I condemn these atrocities and

welcome commitments to pursue transitional justice.

·360K Views

543 Retweets 165 Quotes 1,981 Likes