April 12, 2023 – DW Amharic 

ኢትዮጵያ ውስጥ ቀደም ሲል በሀኪም ቤት ወይም በህክምና ባለሙያዎች እርዳታ ይወልዱ የነበሩ እናቶች ቁጥር ከአጠቃላዩ ስድስት በመቶ ብቻ ነበር። በአሁኑ ጊዜ ግን ይኽ ቁጥር ወደ 60 በመቶ ከፍ ማለቱን የዘርፉ የህክምና ባለሙያዎች ይናገራሉ።…

… ሙሉውን ለማየት ወይም ለማንበብ እዚህ ላይ ይጫኑ