April 29, 2023 – DW Amharic

በኦሮሚያ ክልል ጉጂ ዞን ኦዶ ሻኪሶ ወረዳ በለገደንቢ ወርቅ ማውጫ የተሰማሩ ኩባንያዎች ለአከባቢ ጥበቃ አነስተኛ ትኩረት መስጠታቸው በማኅበረሰቡ ላይ የጤና እክል እያስከተለ መሆኑን ሂዩማን ራይትስ ዎች አመልክቷል። የአከባቢው ማኅበረሰብ አባላትም በኬሚካሎች ምክንያት ከፍተኛ የጤና ጠንቅ የሆኑ ጫናዎች እየተከሰቱ መሆኑን ለዶቼ ቬለ ገልጸዋል።…

… ሙሉውን ለማየት ወይም ለማንበብ እዚህ ላይ ይጫኑ