April 29, 2023 – DW Amharic 

ጎራ ለይተው በሚፋለሙት ጀነራሎቿ አለመግባባት የምትታመሰው ሱዳን በቋፍ የሚገኘው የተኩስ አቁም ስምምነት ዳግም እንዳይጣስ ስጋት መኖሩ እየተነገረ ነው። ተፋላሚዎቹ ኃይላት በጦርነቱ ምክንያት ከሱዳን ለመውጣት በሚሞክሩ የውጭ ዜጎች ላይ ለተከፈተው ጥቃት አንዳቸው ሌላቸውን ተጠያቂ እያደረጉ ነው።…

… ሙሉውን ለማየት ወይም ለማንበብ እዚህ ላይ ይጫኑ