ወጣቶች ተገናኝተው ስለ ሰላም የሚመክሩበትና በንግድ ስራ ፈጠራ ልምድ የሚለዋወጡበት ነው የተባለለት ፌስቲቫል ዛሬ አዲስ አበባ ውስጥ መካሄድ ጀመረ፡፡ ከ10 ሺህ በላይ ወጣቶች ተሳታፊ ይሆኑበታል የተባለው መርሃግብሩ በዩኤስ ኤይድ አስተባባሪነት ለሁለት ቀናት እንደሚቆይ ተገልጿል።…
ወጣቶች ተገናኝተው ስለ ሰላም የሚመክሩበትና በንግድ ስራ ፈጠራ ልምድ የሚለዋወጡበት ነው የተባለለት ፌስቲቫል ዛሬ አዲስ አበባ ውስጥ መካሄድ ጀመረ፡፡ ከ10 ሺህ በላይ ወጣቶች ተሳታፊ ይሆኑበታል የተባለው መርሃግብሩ በዩኤስ ኤይድ አስተባባሪነት ለሁለት ቀናት እንደሚቆይ ተገልጿል።…