ሰሜን ኢትዮጵያን ያወደመዉ ጦርነትም የተለየ አልነበረም።የአንድ ሐገር ዉልዶች፣የአንድ ገዢ ፓርቲ አባላት፣የአንድ መንግስት አለቃ ምንዝር የነበሩት ፖለቲከኞች ስልጣን ለመነጣጠቅ ያበቀሉት ጠብ ሕዳር 3 2020፣( ከዚሕ በኋላ ያለዉ ዘመን በሙሉ እንደ ግሪጎሪያኑ አቆጣጠር ነዉ) ዉጊያ ጭሮ ብዙዎች እንደገመቱት ከግማሽ ሚሊዮን ያላነሰ ሕይወት አጥፍቷል…
ሰሜን ኢትዮጵያን ያወደመዉ ጦርነትም የተለየ አልነበረም።የአንድ ሐገር ዉልዶች፣የአንድ ገዢ ፓርቲ አባላት፣የአንድ መንግስት አለቃ ምንዝር የነበሩት ፖለቲከኞች ስልጣን ለመነጣጠቅ ያበቀሉት ጠብ ሕዳር 3 2020፣( ከዚሕ በኋላ ያለዉ ዘመን በሙሉ እንደ ግሪጎሪያኑ አቆጣጠር ነዉ) ዉጊያ ጭሮ ብዙዎች እንደገመቱት ከግማሽ ሚሊዮን ያላነሰ ሕይወት አጥፍቷል…