ሾልስ ከኢትዮጵያ ፌደራዊ መንግስት፣ ከትግራይ ክልል ጊዚያዊ መሪዎችና ከአፍሪቃ ሕብረት ባለስልጣናት ጋር በሚያደርጉት ዉይይት የኢትዮጵያን የሰላም ስምምነት ገቢራዊነት፣የሰብአዊ ርዳታ አቅርቦትና የሱዳንን ጦርነት ትኩረት ሰጥተዉ ይነጋገራሉ…
ሾልስ ከኢትዮጵያ ፌደራዊ መንግስት፣ ከትግራይ ክልል ጊዚያዊ መሪዎችና ከአፍሪቃ ሕብረት ባለስልጣናት ጋር በሚያደርጉት ዉይይት የኢትዮጵያን የሰላም ስምምነት ገቢራዊነት፣የሰብአዊ ርዳታ አቅርቦትና የሱዳንን ጦርነት ትኩረት ሰጥተዉ ይነጋገራሉ…