May 4, 2023 – DW Amharic 

ላለፉት ዘጠኝ ቀናት በታንዛንያዋ ደሴት ዛንዚባር በኢትዮጵያ የፌዴራል መንግስት እና በኦሮሞ ነጻነት ሰራዊት መካከል ሲካሄድ የቆየው ድርድር ዛሬ መጠናቀቁን ሁለቱም ተደራዳሪዎች በየፊናቸው ገልጸዋል። የመንግስት ኮሙኒኬሽን «ውይይቱ በአብዛኛው በአዎንታዊ መልኩ የተከናወነ» ነገር ግን በአንዳንድ ጉዳዮች ላይ ከስምምነት አለመደረሱን ዐስታውቋል ።…

… ሙሉውን ለማየት ወይም ለማንበብ እዚህ ላይ ይጫኑ