አንገብጋቢ የሠራተኞች ጥያቄ ለመንግሥት የሚቀርብበት የሜይ ዴይ ሰልፍ ከተሰረዘ በኋላ የኢትዮጵያ ሠራተኞች ማኅበራት ኮንፌዴሬሽን ከአባላቱ ጋር በቀጣዩ እርምጃ ላይ ለመወያየት ተዘጋጅቷል። የኢሠማኮ ምክትል ፕሬዝደንት ግን ችግሮች የበረቱበትን ሠራተኛ “ሁልጊዜ እሹሩሩ እያልን ልናሰራው አንችልም” ሲሉ መፍትሔ እንደሚያስፈልግ ይሞግታሉ…
አንገብጋቢ የሠራተኞች ጥያቄ ለመንግሥት የሚቀርብበት የሜይ ዴይ ሰልፍ ከተሰረዘ በኋላ የኢትዮጵያ ሠራተኞች ማኅበራት ኮንፌዴሬሽን ከአባላቱ ጋር በቀጣዩ እርምጃ ላይ ለመወያየት ተዘጋጅቷል። የኢሠማኮ ምክትል ፕሬዝደንት ግን ችግሮች የበረቱበትን ሠራተኛ “ሁልጊዜ እሹሩሩ እያልን ልናሰራው አንችልም” ሲሉ መፍትሔ እንደሚያስፈልግ ይሞግታሉ…