ሰሞኑን በታንዛኒያ ዛንዚባር ወደብ በኢትዮጵያ መንግስት እና በኦሮሞ ነጻነት ሰራዊት መካከል ሲካሄድ የቆየውን ምክክርና ድርድር ኦፌኮ እንደሚደግፈውም በዚሁ መግለጫ ተጠቅሷል፡፡ ልዩነቶች በሰላማዊ ድርድር እንዲፈቱ ኦፌኮ ሲጠይቅ መቆየቱን ያስታወሰው መግለጫው፤ “አሁንም ሁለቱ ወገኖች በሰላም ድርድር መጀመራቸውን በደስታ የምንቀበለው ነው” ብሏል፡፡…
ሰሞኑን በታንዛኒያ ዛንዚባር ወደብ በኢትዮጵያ መንግስት እና በኦሮሞ ነጻነት ሰራዊት መካከል ሲካሄድ የቆየውን ምክክርና ድርድር ኦፌኮ እንደሚደግፈውም በዚሁ መግለጫ ተጠቅሷል፡፡ ልዩነቶች በሰላማዊ ድርድር እንዲፈቱ ኦፌኮ ሲጠይቅ መቆየቱን ያስታወሰው መግለጫው፤ “አሁንም ሁለቱ ወገኖች በሰላም ድርድር መጀመራቸውን በደስታ የምንቀበለው ነው” ብሏል፡፡…