የአዉሮጳ ህብረት የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሮች በዓለማቀፍ ትብብብርና ልማት አጀንዳዎች ላይ ትኩረት ሰተው ተወያዩ። ዓለም ዛሬ በዩክሬኑ ጦርነት ምክኒያት ካጋጠመው የምግብ፣ የሀይልና ፋይናናስ ቀውስ ሊወጣ በሚችልበትና በዘላቂ ልማት ግቦች ስኬት ላይ ከመንግስታቱ ድርጅት የንግድና ልማት ዋን ጽሀፊ ወይዘሮ ሪብካ ግሪንስፓን ጋር ሚኒስትሮቹ በሰፈው መክረውል።…
የአዉሮጳ ህብረት የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሮች በዓለማቀፍ ትብብብርና ልማት አጀንዳዎች ላይ ትኩረት ሰተው ተወያዩ። ዓለም ዛሬ በዩክሬኑ ጦርነት ምክኒያት ካጋጠመው የምግብ፣ የሀይልና ፋይናናስ ቀውስ ሊወጣ በሚችልበትና በዘላቂ ልማት ግቦች ስኬት ላይ ከመንግስታቱ ድርጅት የንግድና ልማት ዋን ጽሀፊ ወይዘሮ ሪብካ ግሪንስፓን ጋር ሚኒስትሮቹ በሰፈው መክረውል።…