May 9, 2023
የአማራ ማህበር በአሜሪካ የጋዜጠኛ ጎበዜ ሲሳይን ጉዳይ በተመለከተ ኢንተርፖል ን በማነጋገር የ አብይ አሕመድ አገዛዝ የሰላም እና ደህንነት ጥምር ግብረ ሃይል ጎበዜን ለመያዝ ኢንተርፖል ተባባሪ ነበር ብሎ ያሰራጨው ዜና ከእውነት የራቀ መሆኑን ለማረጋገጥ ችሏል።