በውጭ የሚገኙ 39 የኢትዮጵያውያንና ትውልደ ኢትዮጵያውያን ድርጅቶችና የኀይማኖት ተቋማት ጭምር ለአፍሪቃ ቀንድ አካባቢ ህዝቦች በጣም የሚያስፈልገውን ሰላም ለማምጣት፣አሜሪካ የምታደረገውን ጥረት በመርሕ ደረጃ እንደሚያደንቁ ገልጸው፣ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሩ መግለጫ ግን ወገንተኛ እና መሬት ካለው ሁኔታ ጋር የማይጣጣም ነው በማለት ተቃውመውታል።…
በውጭ የሚገኙ 39 የኢትዮጵያውያንና ትውልደ ኢትዮጵያውያን ድርጅቶችና የኀይማኖት ተቋማት ጭምር ለአፍሪቃ ቀንድ አካባቢ ህዝቦች በጣም የሚያስፈልገውን ሰላም ለማምጣት፣አሜሪካ የምታደረገውን ጥረት በመርሕ ደረጃ እንደሚያደንቁ ገልጸው፣ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሩ መግለጫ ግን ወገንተኛ እና መሬት ካለው ሁኔታ ጋር የማይጣጣም ነው በማለት ተቃውመውታል።…