May 9, 2023 – DW Amharic 

ሩሲያ ነገ የምታከብረዉን ሁለተኛው የዓለም ጦርነት መጠናቀቅያ የድል ቀን አስታካ በዩክሬን ከተሞች ላይ በድሮን ጥቃት አደረሰች። ጥቃቱ የተፈፀመዉ በመዲና ኪይቭ እና በሌሎች የዩክሪይን ከተሞች ነዉ። በጥቃቱ እስካሁን ቢያንስ አምስት ሰዎች ጉዳት እንደደ,ሰባቸዉ ተዘግቧል። ጥቃት የጣሉት ድሮኖች ኢራን ሰራሽ ናቸዉ ተብሏል።…

… ሙሉውን ለማየት ወይም ለማንበብ እዚህ ላይ ይጫኑ